The Judge Blocking Trump's Executive Orders Is Married to The Founder of a USAID - Funded NGO in Ethiopia
- Abraham Enoch
- Feb 16
- 2 min read
https://rumble.com/v6lk1m1-judge-blocking-trumps-executive-orders-is-married-to-the-founder-of-a-usaid.html
💭 የፕሬዝደንት ትራምፕን ሥራ አስፈፃሚ ትዕዛዝ የከለከለው ዳኛ ኢትዮጵያ ውስጥ በዩኤስ ኤይድ የገንዘብ ድጋፍ ከሚደረግለት መንግስታዊ ያልሆነ ድርጅት መስራች ጋር ተጋብቷል
👉 በዚህ ቪዲዮ፡-
🛑 የዳኛ ጆን ቤትስ ሚስት በዩኤስ ኤይድ የገንዘብ ድጋፍ አገኘች! የእርሷ የገንዘብ ድጋፉ በ ፕሬዝደንት ትራምፕ አስተዳዳር ላይ የተመሰረተ ስለሆነ ይህ ከባድ የጥቅም ግጭት ነው!
እናስታውስ፤ ዳኛ ጆን ቤትስ የሥርዓተ-ፆታ ርዕዮተ ዓለም እና የፆታ ለውጥ ስራዎችን በተመለከተ የድረ-ገጽ መረጃን ወደነበረበት እንዲመለስ የትራምፕን አስተዳዳር ያዘዘው ዳኛ ነው።
የዳኛ ጆን ቤትስ ባለቤት ካሮል ሬ 'ተስፋ ለህፃናት በኢትዮጵያ' የተሰኘው 'መንግስታዊ ያለሆነ' ድርጅት መስራች ናት። ድርጅቱ የዩኤስ ኤይድ በጣም ረጅም ጊዜ ተቀባይ ነበር።
እነዚህ አክቲቪስት ዳኞች እራሳቸውን እና ቤተሰባቸውን በቀጥታ በሚመለከቱ ጉዳዮች ላይ ፍርድ ሲሰጡ የሚያሳይ ተጨማሪ ማስረጃ ነው።
ሌላው ግልጽ የጥቅም ግጭት።
🛑 ካሮል ሬ/Carol Rhee እና የእሷ 'መንግሥታዊ ያልሆነ' ድርጅት 'ተስፋ ለሕፃናት በኢትዮጵያ/'Hope For Children in Ethiopia / 'ሆፕ ፎር ችልድረን ኢን ኢትዮጵያ
🛑 ዋሽንግተን ዲሲ፣ እ.አ.አ መጋቢት 3 ቀን 2016 ለሥርዓት ለውጥ እና ለኦርቶዶክስ ክርስቲያኖች የዘር ማጥፋት ዝግጅት። የዩኤስ ኤይድ አስተዳዳሪ ጌይል ስሚዝ DART (የአደጋ እርዳታ ምላሽ ቡድን) ወደ ኢትዮጵያ እንደሚሰማራ አስታወቀች።
ዩኤስ ኤይድ - የአሜሪካ ዓለም አቀፍ ልማት ኤጀንሲ አስተዳዳሪ ጌይል ስሚዝ የአደጋ እርዳታ ምላሽ ቡድን (DART) ወደ ኢትዮጵያ ማሰማራቱን በማስታወቅ በኢትዮጵያ በድርቅ ሳቢያ የተከሰተውን የከፋ ጉዳት ለመከላከል እና አገሪቱ ያስመዘገበቻቸውን አንዳንድ የልማት ትርፎች ለመከላከል በዋሽንግተን ዲሲ እ.አ.አ በመጋቢት 3 ቀን 2016።
🛑 የዩኤስ ኤይድ ውሸት፣ ለፅንስ ማስወረድ ገንዘብ ወደ ኢትዮጵያ ያስገባል እንጂ የኮቪድ-19 ወረርሽኝን ለመከላከል የተደረገ እርዳታ አይደለም።
🛑 ማይክል ማካውል 'ዩኤስ ኤይድ ኢ-አማኒያዊነትን፣ ሰዶማዊነትን፣ ጾታዊ-ለውጥ ምህንድስናን እና እስልምናን ለማስፋፋት ሚሊዮኖችን አውጥቷል' ሲል ወቀሰ።
🛑 ዋረን ዴቪድሰን ደግሞ፤ 'የዩኤስ ኤይድ ፕሮግራሞችን አሸባሪ ለሆኑ ሰዎች የገንዘብ ድጋፍ ሰጥቷል' ይለናል።
💭 In this video:
🛑 Judge John Bates wife gets funded by USAID! This is a serious conflict of interest since her funding relies on the Trump admin!
Recall Bates is the judge who ordered the Trump admin to restore website info on gender ideology and sex change operations.
His wife, Carol Rhees, is the founder of Hope For Children in Ethiopia. And has been a very long term recipient of USAID.
More evidence of these activist judges ruling on matters that directly effect themselves and their families.
Another blatant conflict of interest.
🛑 Carol Rhees, and her NGO 'Hope For Children in Ethiopia.'
🛑 Washington, D.C., March 3, 2016. Preparing for REGIME CHANGE and Genocide of Orthodox Christians. USAID Administrator Gayle Smith Announces DART Deployment to Ethiopia
USAID - US Agency for International Development Administrator Gayle Smith announces the deployment of a Disaster Assistance Response Team (DART) to #Ethiopia in order to help avert the worst impacts of the #EthiopiaDrought and to protect some of the development gains that the country has made recently, during the Daily Press Briefing, at the Department of State, Washington, D.C., March 3, 2016.
🛑 USAID Lies, Funnels Money to Ethiopia for Abortions, Not COVID-19 Relief.
🛑 Michael McCaul Decries USAID Claiming They Spent Millions to Advance Atheism, Sodomism, Transgenderism and Islam.
🛑 Warren Davidson Calls Out USAID Programs Funded Scholarships For People Who Became Terrorists
_______
_______
Comments