top of page

High School Athlete Breaks Down in Tears CRYING RACISM Over BACKLASH For Attacking Opponent


https://rumble.com/v6qkv6q-high-school-athlete-breaks-down-in-tears-crying-racism-over-backlash-for-at.html

🏃‍ አንዲት የቨርጂኒያ ግዛት ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ሯጭ በሴቶች አራት በመቶ ሜትር የዱላ ቅብብል ሩጫ ውድድር ወቅት የቀደመቻትን ተፎካካሪዋን መትታ በመጣሏ ብዙ የወቀሳ መልስ ሲገጥማት፤ 'በዘረኝነት ምክኒያት ነው' ብላ የተበዳይነትን ካርድ እያነባች መዘዘች።

ተጎጂዋ ሯጭ ውድድሩን በሚያካሂዱበት ወቅት ተፎካካሪዋ በጭንቅላቷ ጀርባ ላይ በዱላ ስለመታቻት ሲደበድባት የመደንገጥ ስሜት እና ምናልባትም የራስ ቅል ስብራት ገጥሟታል።

በዳዩ ተበዳይ የሆነበት ዘመን!ከሁለት ዓመታት በፊት በተካሄደው የቡዳፔስት የአለም አትሌቲክስ ሻንፒዮና በሴቶች የአስር ሺህ ሜትር ውድድር ወቅት ተሸናፊዋ ሲልፋን ሀሰን በቂ ዶፒንግ ባለማግኘቷ መጨረሻው ሜትር ላይ እራሷ ተልፈስፍሳ ስትወድቅ ወዲያው በካሜራ ፊት የወቀሰቻት ጀግናዋን ጉዳፍ ጸጋዬን ነበር፤ "በኢትዮጵያዊቷ ተገፍቼ የወደቅኩ ይመስለኛል!ነበር በወቅቱ ያለቸው ሰፍሳፋዋ ሲልፋን! አሯሯጧ አስቀያሚ፣ ባሕርይ አስቀያሚ!

የዋቄዮ-አላህ ጭፍሮችም በዳዮችና ጨፍጫፊዎች ሆነው ሁሌ ተበዳዮች ተጨፍጫፊዎች ሆነው በሃገራችን ኢትዮጵያ፣ በመላዋ አፍሪካ፣ በሶሪያ፣ በእስራኤል፣ ሲያለቃቅሱ እያየናቸው ነው። ከንቱ የበታችነት ስሜት። ከሃላፊነት፣ ከተጠያቂነት እና ከፍርድ በመሸሽ ለሌላው ወረራቸው፣ ጭፍጨፋቸው እና ዘረፋቸው እራሳቸውን ማመቻቸታቸው ነው። ይቅርታ የለም! ምስጋና የለም! ሁሌ እኔ! እኔ! እኔ! አምጡ! አምጡ! አምጡ! ኬኛ! ኬኛ! ኬኛ! እነዚህ የዲያብሎስ ጭፍሮች እንዴት እንደታከቱን እና እንዳስጠሉን!

👏 ተዓምረ ጽዮን በቡዳፔስት፤ በቡሄ ዕለት አክሱማዊቷ ኢትዮጵያ በዋቄዮ-አላህ-ባፎሜት ላይ ድል ተቀዳጀች

https://wp.me/piMJL-bbR

  • 😇 “የናቁሽ ሁሉ ወደ እግርሽ ጫማ ይሰግዳሉ፤” <ኢሳይያስ ፷፥፲፬>ኢሳይያስ ፷፥፲፬>

  • 😇 “The children of your oppressors will come bowing before you”


🏃‍ A Virginia high school sprinter suffered a concussion and potential skull fracture when her competitor smashed her in the back of her head with a relay baton during their race.

_______

_______

Recent Posts

See All

Comments


bottom of page