top of page

የኤርትራ አህዛብ (ሰ) አራዊት ዘረፋውንና ጭፍጨፋውን በትግራይ ቀጥሏል


https://youtu.be/2pnTONG5ezg

☆ አሊባባ እና አርባ ሌቦች በአድዋ

የኤርትራ አህዛብ (ሰ) አራዊት የዘረፈውን በግመል ጭኖ ወደ ኤርትራ ሲወስድ።

ግመሎቹ ያሳዝናሉ። እንደ እነ ደቡብ ኮርያ፣ ታይዋን እና ሲንጋፖር የበለጸገች ጠንካራ የነብር ሃገር እንሆናለን ሲል የነበረው ቆሻሻው ኢሳያስ አፈቆርኪ ከድሃ ትግሬዎች እንዲህ ሲዘርፍ ማየቱ እጅግ በጣም ያሳፍራል። እኔ በእርሱ ቦታ ብሆን ኖሮ በበደዊን አረቦች ጨርቅ ፊቴን ሸፍኜ ከመኝታ ቤቴ አልወጣም ነበር። ወራዳ! ቅሌታም!ኢሳያስ እና አብዮት አህመድ ባፋጣኝ መደፋት አለባቸው! በነገራችን ላይ በትግራይ ጭካኔ የተሞላባቸውን ግድያዎችና ጭፍጨፋቸው የሚያደርጉት የኢሳያስ(ሰ)አራዊት አባላት አህዛብ ቤን አሜር + ራሻይዳ + ኩናማ መሆናቸውን በደንብ ልንመዝግበው ይገባል። በዋቄዮ-አላህ አህዛብ ሰ(ሰ)አራዊት አማካኝነት በትግራይ ላይ የተከፈተው ጂሃዳዊ ጦርነት ተልዕኮ ሕዝበ ክርስቲያኑን ከሰሜን ኢትዮጵያ ማስወገድ ነው። ይህ ላለፉት ሺህ አራት መቶ ዓመታት አመቺ ወቅትና ሁኔታ ጠብቆ የሚካሄድ ጂሃድ ነው። ከእስልምና ወረራ ጋር በተቆራኘ “አል-ነጃሽ” የሚባለው መስጊድ የታሪክ ስህተት ማስረጃ ነውና እንደ ሙዜየም ይቆይ፣ የሞትና ባርነት መንፈስን እንዲሁም በርሃንና ድርቀትን ይዞ የመጣው እስልምና ግን ከአካባቢው ባፋጣኝ መወገድ አለበት! የመጭው ንጉሥ ቴዎድሮስ ተቀዳሚ ተልዕኮ ይህ እንደሚሆን ተጽፏል፤ ለዚህም ነው በአረመኔው አክዓብዮት/ ሄሮድስ የሚመራው(ሰ)አራዊት ህፃናትን እና ጎረምሳዎችን እያሳደደ በመግደል ላይ ያለው።

_________________________________

Comments


bottom of page