ቴዎድሮስ ፀጋዬ፤ አሸባሪውን የጋላ-ኦሮሞ ዘር አጥፊ ብድን አባል አሸብርን እንዴት በድጋሚ ጋበዘከው? እንድትጋብዘውስ ማን ጠቆመህ? ግራኝ?
- Abraham Enoch
- Aug 10, 2024
- 4 min read
https://youtu.be/-3xrXAXfWoM
አሸባሪው ወንበሩ ሞቅ እያለበት ሲመጣ ለማዳን? ከስድስት ዓመታት በፊት ከአረመኔው ግራኝ እና ሞግዚቶቹ ጋር በዋሽንግተን ዲሲ የተሰማማችሁት ለዚህ ነበርን?
😢😢😢 ዋይ! ዋይ! ዋይ! 😠😠😠
ያውም የኦሎምፒክ ጨዋታዎቹ ገና ሳይጠናቀቁ፤ በዳዩ አሸብር በተበዳዩ አድማጭና ድምጽ-አልባ ኢትዮጵያዊ ቁስል ላይ የጋለ ብረት ይሰድ ዘንድ ለሦስት ሰዓታት ያህል እንዲናገር ተደርጓል። ላለፉት ሦስት ዓመታት ያ ሁሉ ግፍና መከራ ለደረሰባቸው የአክሱማዊቷ ኢትዮጵያ ልጆች ይህን ያህል የዓየር ሰዓት ሰጥቶ አያውቅም። ምን አለ እነ ፍሬወይኒ ኃይሉን፣ ጉዳፍ ፀጋዬ ቢጋበዙ። በዳዮችን እና ጨፍጫፊዎችን ይህን ያህል ማስተዋወቁ አይበቃምን?
https://youtu.be/UuqWuD7KVbA
ከቆሻሾቹና ከከሃዲዎቹ ከእነ ግራኝ አብዮት አህመድ ጎን “Controlled opposition/የሚቆጣጠሩት ተቃዋሚ” ሆነው በሕዝባችን ላይ ሤራ በመሥራት ላይ ያሉት እንደ እነ አቶ ልደቱ አያሌው፣ ኢንጂነር ይልቃል፣ እስክንድር ነጋ እና ሁሉም የጋላ-ኦሮሞ፣ የመሀመዳውያን፣ የፕሮቴስታንቶች፣ የሻዕቢያ፣ የሕወሓት፣ የ'ፋኖ/ቄሮ' ሜዲያዎች ከውስጥም ከውጭም ሆነው ሌት ተቀን በመለፍለፍ ለስቅላትና ለገሃነም እሳት የተፈረደባቸውን የፋሺስቱ ጋላ-ኦሮሞ አገዛዝ ፈላጭ ቆራጮችን እድሜ በማራዘም ላይ ይገኛሉ። የብዙዎቹ ግልጽ ነው፤ ለብዙዎቹ ግልጽ ካልሆኑት እና በተዘዋዋሪ ተቃዋሚ መስለው የግራኝ አምላኪ ከሆኑት 'ሜዲያዎች' መካከል አንዱ 'ርዕዮት ሜዲያ' ነው።
በዚህ አጋጣሚ ለመጠቆም የምሻው፤ በጥቂቱ ለሃያ ዓመታት ያህል በምዕራቡ ዓለም ያለኖሩትን ወገኖች በቁምነገር ከመስማት እንቆጠብ። ሜዲያውን ሁሉ የተቆጣጠሩት ጥቂት ዓመታት ብቻ በአውሮፓና አሜሪካ ያደረጉ እና ገና መለኮታዊውም ሆነ ሤራዊ ምስጢሩ ያልገባቸው፣ ግን ምላስ የተሰጣቸው፣ የግል ጥቅም ብቻ ፈላጊ ወገኖች ናቸው።
https://youtu.be/DW1PEtLsXaM
እንዲያውም አሁን ሳስበው፤ ☆ ባለ ሁለት ቀለሙ ሤረኛ' 'ርዕዮት ሜዲያ'(የእነርሱው ይመስላል!)፤ ከአምስት ዓመታት በፊት ግራኝ ዋሽንግተን በመጣበት ወቅት ጥያቄ ሲጠይቅ፤ ግራኝ፤ "እነዚህን ጥያቄዎች ለብቻችን በግል እንነጋገርባቸዋለን" ብሎት ነበር። ታዲያ ከዚህ በኋላ ቴዎድሮስ ፀጋዬ ከእባቡ ግራኝ እና ሲ.አይ.ኤ ሞግዚቶቹ ጋር በግል ተነጋግሮ እንደ "የሚቆጣጠሩት ተቃዋሚ/ “ ተምልምሏልን? ርዕሱ ሁሉ በግራኝ አብዮት አህመድ አሊ ዙሪያ ብቻ ነው። ኦርቶዶክስ ቤተክርስቲያንን ደጋግሞ ይወቅሳል፣ አልፎ አልፎ ሕወሓቶችንም ይተቻል፣ ኤርትራውያንን እና አማራንም ይወቅሳል ፥ የማይተቸውና በድፍረት የማይናገራቸው ጋላ-ኦሮሞዎቹን ፣ ፕሮቴስታንቶቹን፣ መሀመዳውያኑን እንዲሁም ምዕራባውያኑ እና ተቋማቶቻቸውን ብቻ ነው። "ተናግሬ ነበር!" ለማለት፤ በወር አንዴ ጣል ማድረጉ አይደለም ቁምነገሩ። ቁምነገሩ፤ በሁሉም ዘንድ ተወዳጅ ለመሆን በመቆጠብና እውነተኛ በሆነ ነገር ላይ ቻኔሉ ቢዘጋበትም በተከታታይ በግልጽና በድፍረት መናገሩ ላይ ነው። መስዋዕት ማለት እኮ ይህ ነው። ግራኝን የሚወቅስ ነገር አዘውትሮ መናገሩ በደም ጠጭዎቹ በእነ ግራኝ ዘንድ በጣም የሚፈለግ የዕውቅና ሰጭ አካሄድ ነው። በየቀኑ ትኩረት ፈላጊው ግራኝ አህመድ የሚተቹትንም የሚያሞግሱትንም፤ ሁለቱንም ጎራዎች የሚመኛቸው/የሚፈልጋቸው ጨለማማ አውሬ ነውና!
እንግዲህ ግራኝ የ ሲ.አይ.ኤ ወኪል መሆኑን ሁላችንም የምናውቀው ነው፤ ታዲያ ያኔ ግራኝ እና የሲ.አይ.ኤ ወኪሎች ቴዎድሮስ ፀጋዬን እና ሌሎችን “Controlled opposition/የሚቆጣጠሩት ተቃዋሚ” እንዲሆኑ መልምለዋቸው ይሆንን? በጣም ይመስላል። 'አውግዘው! ስደበው! የጠላኸው መስለህ ተናገር፣ ግን በየቀኑ ስለርሱ ተናገር እንጂ ሰለ ኦሮመነቱ አትተንፍስ! የተመረጡ ፎቶዎቹንም ለጥፍ፤ ትክክለኛ ተቃዋሚዎቹን አታቅርብ፣ አስተያየት የሚሰጡትንም እኛ በእነ ኤርሚያስ ዋቅጅራ አማካኝነት እናግዳቸዋለን፤ አስተያየቶቻቸውንም አናሳልፍላቸውም... እንዲያውም እንደ ቴዎድሮስ አስፋው ያሉ የግራኝ አክባሪ ባልደረቦችን ከአዲስ አበባ እናስመጣልሃለን...” ብለውታልን? እንግዲህ የሲ.አይ.ኤ አሰራር እንዲህ ነውና እንደሚያደርጉት እርግጠኛ ነኝ። በተለይ ዩቲውብ የእነርሱ እኮ ነው!
ማታ ላይ ታች የቀረበውን የርዕዮት ሜዲያ ዝግጅትን በከፊል ተከታትየው ነበር፤ በተለይ አድማጮች 'አስተያየት' የሰጡበትን ክፍል። አድማጮቹ ሁሉ በደንብ ተዘጋጅተው እና ተልከው የመጡ የኦነግ/ብልጽግና እና ሕወሓት ቅጥረኞች ናቸው። 100%
አንዱ ጋላ-ኦሮሞ እንዲያውም ቴዎድሮስ ፀጋዬን፤ “ከዚህ በፊት የኦሮሙማን ሤራ ለማጋለጥ ከእነ ፕሮፌሰር ላሬቦ እና አቻምየለህ ታምሩ ጋር ተሠራ ነበር፤ ያኔ የነበረህ አቋም አሁን ካለህ የተለየ ነው፤ ታዲያ ዛሬ አቋምህን ቀየርክን?” ብሎ ይጠይቀዋል። አደርባይ የሆነው ቴዎድሮስም በመንቀጥቀጥ፤ “ኧረ በፍጹም!” ይለዋል።
እንግዲህ በአክሱማዊቷ ኢትዮጵያ ልጆች ላይ የዘር ማጥፋት ጦርነቱ ልክ እንደተከፈተ ሰሞን፣ ቴዎድሮስ ፀጋዬ፤ “የኦሮሞ ብሔርተኛው አብይ አህመድ እና ኦህዴድ ብልጽግና ለመመስረት ለሚያልሙላት ኦሮሚያ ሰሜኑን መምታት፣ ትግራይን ማዳከም ፈልገዋል” ሲል የነበረ ሰው ነው አሁን በፍርሃት ተገልብጦ ወለም ዘለም የሚለው።
https://youtu.be/v74Ay0DNlao
እውነትን የያዘ ፍርሐት አያድርበትም! ፕሮፌሰር ላሬቦ ሃቁን በግልጽ እና በድፍረት ነው የተናገሩት፤
አዎ! “ጋሎች ከጥፋት በቀር ለኢትዮጵያ ምንም ያበረከቱት በጎ ነገር የለም”
ፕሮፌሰር ኃይሌ ላሬቦ ይህን ያሉት ታዋቂውን አውሮፓዊ የታሪክ ተመራማሪ “ኤድዋርድ ኡለንዶርፍን/ Edward Ullendorff” በመጥቀስ ነው። የሃያኛው ክፍለዘመን አንጋፋ ጀርመናዊ/እንግሊዛዊ ምሁር ፕሮፌሰር ኤድዋርድ ኡለንዶርፍ እንዲህ ብሎ ነበር፦
“ኦሮሞዎች የመጨረሻ ወራሪዎች ብቻ ሳይሆኑ በየሄዱበት ከፍተኛ ቀውስና ውድመት ከመፍጠር አልፈው ኢትዮጵያን ከደረሰባት ውድቀት በቶሎ እንዳታገግም ከፍተኛ ሚና ተጫውተዋል። ጋሎች ምንም ዓይነት ትርጉም ያለው የትምህርትም ሆነ የቍሳቁስ ባሕል ስላልነበራቸው፡ ማሕበራዊ አደረጃጀታቸውም አብረው ከሰፈሩበት ሕዝብ እጅግ በጣም የተለየ በመሆኑ ለኢትዮጵያ ሥልጣኔ ያበረከቱት ምንም ነገር የለም። አገሪቷንም ላጋጠማት ቀውጢ እነሱ ብቻቸውን ምክኒያት ባይሆኑም ቅሉ ከአካልም ከመንፈስም ድካም የተነሳ ኢትዮጵያ ሙትት ያለች ሃገር እንኳ ብትሆን በሚቻላት ፍጥነት እንዳታገግም አሰቃቂውን ሁኔታ በማርዘም አግዟል።”
ኤድዋርድ ኡለንዶርፍ = Ullendorff, Edward. 1960. The Ethiopians: An Introduction to Country and People
ይህን እያንዳንዱ ኢትዮጵያዊ ህፃን ሊማረው ይገባል። የኪነጥበብ፣ ስነ–ጽሑፍና ተንቀሳቃሽ ምስሎች ባለሙያዎች ከዚህ ጋር በተያያዝ ከ150 እና 400 ዓመታት በፊት፣ እንዲሁም ዛሬ ጋሎች በኢትዮጵያ ላይ ስለፈጸሙትና በመፈጸም ላይ ስላሉት ተወዳዳሪ የለሽ ጭፍጨፋ፣ ጥፋትና ግድያ መጻሕፍትን፣ ቴዓትራዊ ድራማዎችንና ፊልሞችን መስራት ይጠበቅባቸዋል።
“የጋላ ወረራ” የሚል ተከታታይ ፊልም በቅርቡ ቢወጣ ኢትዮጵያን ከመጭው አስከፊ ጥፋት ለማዳን ከፍተኛ አስተዋጽኦ ማበርከት ብሎም በቱርክ ድራማዎች የደነዘዘውን ኢትዮጵያዊ ሊያነቃ እንደሚችል እርግጠኛ ሆኜ መናገር እችላለሁ።
https://wp.me/piMJL-8MQ
እንግዲህ ቴዎድሮስ ፀጋዬ ይህን የትናንት ወዲያውን ዝግጅት ያቀረበው ከሁለት ዓመት ጀምሮ፤ “ወደ ኢትዮጵያ ልገባ ነው!” እያለ የተከታዩን የልብ ትርታ በመለካት ላይ ለአለው ለአቶ ልደቱ አያሌው እና ጋላ-ኦሮሞዎቹ አጋሮቹ ቅስቀሳ ለማድረግ ሲል መሆኑ ነው። አቶ ልደቱ በቆሻሻው ግራኝ ፈቃድ ለህክምና እና በጋራ ለጠነሰሱት ሤራ ወደ አሜሪካ በ ሲ.አይ.ኤ ፈቃድ መላኩ ግልጽ ነው። ሌሎቹም ከሃገር እንዲወጡ የተደረጉት ሁሉ እንዲሁ! አዎ! ዛሬ ወቅቱን እየጠበቀና ብቅ ጥልቅ እያለ በመሞጫጨር ሞኝ ተከታዮቹን እያለማመዳቸው መሆኑ ነው! የራሱ ሜዲያ ሳይኖረው በጣም የተለያዩ በሚመስሉ ሜዲያዎቹ የሚጋበዘውም ከዚሁ እባባዊ ሤራ የተነሳ ነው።
ቴዎድሮስ ፀጋዬ ከዓመታት በፊት ከሲ.አይ.ኤ ባልደረባዎቹ ከእነ ኦሮሚያስ ለገሰ ዋቅጅራ እና በተጋሩ ተከታዮቹ ገንዘብ በትግራይ ጀነሳይድ ወቅት ሰርግ ከሚደግሰውና ቪላ ቤታ ከሚገዛው ከከሃዲ ወንጀለኛው አሉላ ሰለሞን ጋር ሲወያይ፤ “አብይ አህመድ የኦሮሞ ብሔርተኛ ነው!” ሲል፤ እነ ኦሮሚያስ ዋቅጅራ ደግሞ፤ “የለም፤ የኦሮሞ ብሔርተኛ ሳይሆን የስልጣን ብሔርተኛ ነው!” ብለው ይመልሱለት ነበር። ዛሬ እነዚህን የዋቄዮ-በአል-አላህ-ሉሲፈር አጋንንት ቁራጮች ካስጠጋቸው ጊዜ ጀምሮ በእነርሱ የተለከፈ ይመስላል፣ ልከ አሁን አቶ ልደቱ አያሌው በከንቱ እንደሚለው፤ “አብይ አህመድ ከየትኛውም ብሔር፣ ሃይማኖት እና ርዕዮተ ዓለም መተሳሰር የለበትም፤ የሚወክለው ሕዝብ የለም፤ ማንንም አይወክልም፤ የስልጣን ብሔርተኛ ነው” ይለናል። (አቤት ቅጥፈት! እግዚኦ!) ይህ እኮ ትልቅ ወንጀል ነው ጃል! እንዴት ነው ከዚህ ሁሉ መከራ፣ ስቃይና ዕልቂት በኋላ እነዚህ ግብዞች ሕዝብን ለማታለል የደፈሩት?! ለገንዘብ ሲሉ?! ሜዲያዎቻቸው እንዳይዘጉባቸው ስለሰጉ?!
❖❖❖<የዮሐንስ ራእይ ምዕራፍ ፫፥፲፮>❖❖❖
“እንዲሁ ለብ ስላልህ በራድም ወይም ትኩስ ስላልሆንህ ከአፌ ልተፋህ ነው።”
https://youtu.be/NPQ9NLWjaIk
_______
_______
Commentaires