top of page

በእግዚአብሔር የተመረጡ ሰዎች


አንድ ሰው ከራሱ ጋር ወይም ለራሱ የሚገባው ቃል፥ ሁለት ወይም ከዚያ በላይ የሆኑ ወገኖች ወይም ሰዎች ወደውና ተስማምተው የሚገቡት ቃል ውል፥ እግዚአብሔር በፈቃዱ ለሰው ልጆች (ለፍጥረታቱ) የሚሰጠው ቃል ነገሩ የሚጸናበት (የነገሩ ማጽኛ) ቃል ኪዳን ይባላል። የምንመለከተው ቃል ኪዳንም በጽሑፍና ፊርማ ሳይሆን እንደ ብሉያት መጻሕፍት ብቸኛ ተቀባዮችና ቀደምት ሐዲሳውያን እንደ እስራኤልና ኢትዮጵያ ባሕል በቃል ኪዳን በልብ መዝገብ ስለሚጸና ነው።

እግዚአብሔር አምላክ ከፍጥረት መጀመሪያ ጀምሮ በመረጣቸው አባቶች በኩል በተለያዩ ጊዜያት ከፈቃዱ የሆኑ የፀጋ ቃል ኪዳኖች ለሰው ልጆች ሰጥቷል። ሰዎች ቃል ኪዳኑን ሲቀበሉም እግዚአብሔር ለሰጠው የተስፋ ቃል የሚታይ ምልክትን ያሳያል፤ የቃል ኪዳኑም መፈጸም የመጽናቱና የመጠበቁም ማረጋገጫ ነው።

ከእግዚአብሔር አምላክ በተለያዩ ጊዚአት በተመረጡ ሰዎች በኩል ለሰው ልጆች የተሰጡ ዋናዎቹ ቃል ኪዳኖች ምልክቶቻቸውን የመፈጸሙ ማረጋገጫዎች፦



























































__

 
 
 

Recent Posts

See All

Comments


bottom of page