Cana of Galilee in Ethiopia; Before the Islamic Gala-Oromo Regime Launched a Jihad on Axum Zion
- Abraham Enoch
- Jan 20, 2025
- 4 min read
https://youtu.be/nBm30R2n4as
♱ ቃና ዘገሊላ በየካ ቅዱስ ሚካኤል ቤተ ክርስቲያን፤ ኢስላማዊው የጋላ-ኦሮሞ አገዛዝ በአክሱም ጽዮን ላይ ጂሃድ ከመክፈቱ በፊት
😇 ሚካኤል የኛ ነው | የቅዱስ ሚካኤል ታቦት ወደ የካ ቅዱስ ሚካኤል ቤተክርስቲያን ሲመለስ
♱ በቃና ዘገሊላ ወይም በገሊላዋ ቃና ጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ የፈጸመውን ተአምር በማሰብ ቅድስት ቤተ ክርስቲያናችን በዓል ታከብራለች፡፡ ይህም በጥምቀት በዓል ማግስት በጥር ፲፪ ነው፡፡
ጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ የገሊላ ክፍል በምትሆን በቃና በተደረገ ሰርግ ላይ ከእናቱ ከድንግል ማርያም ጋር ተገኝቶ ነበር፡፡ ቅዱስ ዮሐንስም በወንጌሉ ‹‹የጌታችን የኢየሱስ ክርስቶስ እናት ድንግል ማርያምም በዚያ ነበረች›› እንዳለ እመቤታችን ለሠርገኞቹ ዘመድ ነበረችና ከልጇ ከኢየሱስ ክርስቶስ በሠርጉ ላይ ተገኝታ ነበር፡፡ በተጨማሪ ደግሞ ደቀ መዛሙርቱ ከጌታ ጋር በሠርጉ ተገኝተው ነበር፡፡ ሆኖም ግን የሠርጉ ሥነ ሥርዓት እየተከናወነ ባለበት ጊዜ ድንገት የወይን ጠጅ አለቀ፡፡ አሳላፊዎቹም በጭንቀት ግራ በገባቸው ጊዜ የጭንቅ አማላጅ አዛኝ እናታችን ድንግል ማርያም ጭንቀታቸውን ተረድታ ልጇን ኢየሱስ ክርስቶስ ዘወር ብላ ‹‹የወይን ጠጅ እኮ የላቸውም›› አለችው፡፡
እርሱም መልሶ ‹‹አንቺ ሴት ከአንቺ ጋር ምን አለኝ?›› ‹‹ጊዜዬ ገና አልደረሰም›› አላት፡፡ እመቤታችንም ለአሳላፊዎቹ ‹‹የሚላችሁን ሁሉ አድርጉ›› አለቻቸው፡፡ ጌታም በቦታው የነበሩ ስድስት የድንጋይ ጋኖች ውኃ ሞልተው እንዲያመጡ አዘዛቸው፡፡ ሲያመጡለትም ውኃውንም ወደ ወይን ለውጦ ለአሳዳሪው እንዲሠጡት አዘዘ፡፡ አሳዳሪውም ወደ ወይን የተለወጠውን ውኃ በቀመሰ ጊዜ አደነቀ፡፡ ከወዴት እንደመጣ ስላላወቀ ሙሽራውን ‹‹ሰው ሁሉ መልካሙን የወይን ጠጅ አስቀድሞ ያመጣል፤ ከጠገቡ በኋላም ተርታውን ያመጣል፤ አንተ ግን መልካሙን የወይን ጠጅ እስከ አሁን አቆየህ›› አለው፡፡ (ዮሐ.፪፥፩-፲፩)
ይህንን ድንቅ ተአምርም በማሰብ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስትያን አስተምህሮ በጥምቀት በዓል ማግስት ቀን የቃና ዘገሊላ በዓል ይከበራል፡፡ የቃና ዘገሊላ ጥንተ ነገሩ የተፈጸመው የካቲት ፳፫ ቀን ነው፡፡ ነገር ግን አባቶቻችን የውኃን በዓል ከውኃ በዓል ጋር ለማክበር ብለው የካቲቱን በዓል ወደ ጥር ፲፪ አምጥተውታል፡፡ ይህም ውኃ ወደ ወይን የተለወጠበትን በዓል ከጌታ ጥምቀት በዓል ጋር ለማከናወን ነው፡፡
ይህ ፤ በበዓላት ዕለታት የምንደሰትበት ዘመን አይደለም፤ ሆኖም እንኳን ለብርሃነ ጥምቀቱ፣ ለቃና ዘገሊላ እና ለቅዱስ ሚካኤል ዕለት አደረሰን! ለእውነት እና ለፍትሕ እንቁም!
♱ ፈጣኑ መልአክ ቅዱስ ሚካኤል ሆይ አስቀድሞ የተጣላህን በቀል ባለመርሳት ጋሻህን አንሣ
♱ ፈጣኑ መልአክ ሆይ ነበልባላዊ ሰይፍህን በጠላታችን በዲያብሎስ ላይ መዘህ ተነሣሣበት።
💭 በእነዚህ ቀናት ቀንደኛው የኢትዮጵያ፣ የተዋሕዶ ክርስትናዋ እና የጥምቀቱ ጠላት ግራኝ አብዮት አህመድ አሊ ጥምቀቱን ከኢትዮጵያዊው ለማራቅና ለመንጠቅ ብዙ ዲያብሎሳዊ ተንኮሎችን በመሥራት ላይ ይገኛል። እንደተለመደው በመቀበጣጠር፣ “ጽዮናዊውን የአጼ ዮሐንስን ቀይ፣ ቢጫና አረንጓዴ ሰንደቅ መያዝ ክልክል ነው! ወዘተ” በማለት፤ እንዲሁም የአሜሪካ ልዑካንን ወደ አዲስ አበባ በመጋበዝ።
ልብ እንበል፤ በዘንድሮውም የጥምቀት በዓል የፋሺስቱ ጋላ-ኦሮሞ ኢስላማዊ አገዛዝ 'ድሮኖችን አሰማራለሁ' እያለ መዛቱና ማሰማራቱ “ከበሰተ ሰማይ ያለሁት እኔ ነኝ እንጂ እግዚአብሔር አይደለም” እያለ ሕዝበ ክርስቲያኑን ለማስጨነቅና ለማስፈራራት ብሎም በዚህች በተቀደሰች ዕለት የአውሬው (ቴክኖሎጂ)አምላኪ ለማድረግ ሲል ነው። በዚህ አጋጣሚ ሕዝባችንን የድሮን ቤተ ሙከራ ከማድረግ የማይቆጠብ እጅግ አረመኔ አገዛዝ መሆኑን እናስታውስ። ማዳከሚያ እና 'ልፍስፍስ ግብረ-ሰዶማዊ' ማድረጊያውን ጨረር ከድሮኖቹ ቢያፈነጥቅ ፣ ስውር መርዞችን ቢያርከፈክፍ ልንገረም አይገባንም፤ ያደርገዋል፤ ቀደም ሲልም በትግራይ ሕዝብ ላይ አድርጎታል።
ከሦስት ዓመታት በፊት በጥምቀት ዋዜማ ፣ የጌታችን ልደት ዕለት አሰቃቂ የድሮን ጭፍጨፋዎችን በትግራይ ያካሄደው የአሜሪካ ልዑካን ከአዲስ አበባ በተመለሱ እና ግራኝ ከፕሬዚደንት ባይድን ጋር በስልክ በተነጋገረበት ማግስት መሆኑን እናስታውስ።
🛑 እ.ኤ.አ. ህዳር 4 ቀን 2020
በሰሜን ኢትዮጵያ በኦርቶዶክስ እምነት ተከታዮች ላይ የዘር ማጥፋት ጦርነት እና ዘመቻ የቃል ኪዳኑ ታቦትን ፍለጋ ተጀመረ
ሆን ተብሎ ከአሜሪካ ፕሬዚደንታዊ ምርጫዎች ጋር በማገጣጠም የተጀመረው ጀነሳያዳዊ ጦርነት በፕሬዚዳንት ትራምፕን እጣ ፈንታ ላይ ሚና በመጫወት በተቀነባበረው የአሜሪካ ምርጫ ለመሸነፍ በቅተዋል። ኦባማ + ባይደን ምርጫውን ሰርቀውት ነበር።
እ.አ.አ ሰኞ፣ ጥር 20/ 2025 / ጥር ፲፪/፳፻፲፯ ዓ.ም (ጥምቀት + ቃና ዘገሊላ + ቅዱስ ሚካኤል)
የአሜሪካ ተመራጩ ፕሬዝደንት ዶናልድ ትራምፕ ድጋሚ ነጩ ቤት/ዋይት ሐውስ የሚገቡበት ቀን እንዲሆን ተመርጧል። ትራምፕ ለሁለተኛ ጊዜ በሚረከቡት ሥልጣን ፵፯/47ኛው የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዝደንት ሆነው ይሾማሉ። በበዓለ ሲመታቸው ዕለት ቃለ-መሐላ ይፈፅማሉ።
ሰሞኑን ወስላታው ባራክ ሁሴን ኦባማ እና ባለቤቱ ሚሸል ኦባማ ሊለያዩ/ሊፋቱ ነው' የሚለው ዜና ሲራገብ ስሰማ 'የቃና ዘገሊላ ተዓምራት' ትዝ አሉኝ። የሚገርም ነው፤ ከሳምንት በፊት በቀድሞው ፕሬዝደንት ጂሚ ካርተር የቀብር ሥነ ስር ዓት ወቅት ዶናልድ ትራምፕ እና ባራክ ኦባማ እርስበርስ ለብዙ ደቂቃዎች ሲነጋገሩ ነበር።
በቃና ዘገሊላ ወይም በገሊላዋ ቃና ጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ የፈጸመውን ተአምር በማሰብ ቅድስት ቤተ ክርስቲያናችን በዓል ታከብራለች፡፡ ይህም በጥምቀት በዓል ማግስት በጥር ፲፪ ነው፡፡
ጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ የገሊላ ክፍል በምትሆን በቃና በተደረገ ሰርግ ላይ ከእናቱ ከድንግል ማርያም ጋር ተገኝቶ ነበር፡፡
🛑 NOVEMBER 4, 2020
The Genocidal War against the followers of the Orthodox faith in northern Ethiopia and campaign in search of the Biblical Ark of the Covenant began.
The war that started on November 4, 2020 was an opportunistic conflict started to coincide with the US elections. This war sealed the fate of President Trump: he lost the manipulated US Election. Obama + Biden stole the election!
♱ Monday, January 20, 2025 (Epiphany + Cana of Galilee + St. Michael)
The day has been chosen for US President-elect Donald Trump to enter the White House again. Trump will be sworn in for a second term as the 47th President of the United States. He will be sworn in on the day of his inauguration.
Recently, when I heard the news that Barack Hussein Obama and his wife Michelle Obama are going to separate, I was reminded of the 'miracles of Cana of Galilee'. Cana of Galilee is the location of the Wedding at Cana.
It's amazing; a week ago, during the funeral of former President Jimmy Carter, Donald Trump and Barack Obama spoke to each other for several minutes.
Our Holy Church celebrates the miracle performed by our Lord and Savior Jesus Christ in Cana of Galilee. This was on January 20, the day after the feast of the Epiphany.
Our Lord and Savior Jesus Christ was present with His mother, the Virgin Mary, at a wedding in Cana of Galilee.
Among the many miracles that our Lord performed, our church celebrates the miracle of Cana in Galilee. What is the reason that she made the miracle of Cana to be celebrated as one of our Lord's sub-celebrations without celebrating the day on which he healed Meggu, raised Lazarus from the dead, enlightened his eyes, and freed those held captive by demons? Does the mere fact that a man makes water into wine at his marriage with a woman really make the church celebrate it as the feast of the Lord? not at all! Saint John wrote extensively about this wedding, and our holy church celebrates the feast of Cana in Galilee, "God who can do all things made six barrels of water into wine!" It's not because the story of this wedding house contains a deep secret that explains the salvation and heavenly glory of mankind.
_______
_______




Comments