Antichrist Turkey to 'Restore' The So-Called Historic Al-Nejashi Mosque in Ethiopia | Planting Demons Again
- Abraham Enoch
- Aug 20, 2024
- 5 min read
https://old.bitchute.com/video/TFxWJ6WHNNee/
😈 የክርስቶስ ተቃዋሚ ቱርክ በክርስቲያን ኢትዮጵያ ላይ ጅሃድ ባካሄድችበት ወቅት በቱርክ ድሮኖች/መድፎች የተጎዳውን የሰይጣን ማምለኪያ መስጊድ በድጋሚ 'እንደምታድስ' እና በትግራይ ምድር ለአንድ ዓመት ያህል እንደምትሰፍር ተገለጸ።
ይህ የሚሆነው ደግሞ በአረመኔውና ከሃዲው እስላም-ፕሮቴስታንታዊ ፋሽስት ኦሮሞ አገዛዝ + በከሃዲውና ሃፍረት-ቢሱ ሕወሓት ትግራይ ፈቃድ ነው።
😢😢😢 ዋይ! ዋይ! ዋይ! 😠😠😠
የክርስቶስ ተቃዋሚ የቱርክ ዘር አጥፊ ሃይሎች በቅድስት ሀገር ኢትዮጵያ እግራቸውን እንዲረግጡ በፍጹም መፍቀድ የለባቸውም! አጋንንት ናቸው! በተለይ በትግራይ የሰይጣን መስጊድ በጭራሽ መገንባት የለበትም!
❖“ሌባው ሊሰርቅና ሊያርድ ሊያጠፋም እንጂ ስለ ሌላ አይመጣም”<የዮሐንስ ወንጌል ምዕራፍ ፲፥፲>የዮሐንስ ወንጌል ምዕራፍ ፲፥፲>
😇 አባታችን አቡነ አረጋዊ ሆይ፤ ደብረ ዳሞ እንዴት ሰነበተች? ስጋውያኑ እኮ ረስተዋታል Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on December 23, 2022 https://wp.me/piMJL-9sj
☪ Jihad, Through Problem – Reaction – Solution. Antichrist Turkey hates Armenian and Ethiopian Christians very much!
And this occurs with the permission of the Islamo-Protestant Fascist Regime of Ethiopia + The Atheist-Traitor, Tigray People's Liberation Front (TPLF)
Turkey, who provided extensive military support to the #Ethiopian regime, is now trying to whitewash its involvement in the genocidal war by restoring the so-called al-Nejashi. Ethiopia, backed by Turkish drones, ceaselessly bombarded #Tigray for 2-yrs.
Turkey's state-run aid agency TIKA has pledged to repair the iconic Al Nejashi Mosque in Ethiopia's northernmost region of Tigray,
Located in the town of Wuqro, 790 kilometers (over 490 miles) north of Ethiopia's capital Addis Ababa, Al-Nejashi is said to be the first mosque in Africa. It is named after Nejashi, the then Ethiopian king who hosted companions of the Prophet Muhammed (Peace Be Upon Him) who escaped persecution in Mecca.
The companions fled persecution in Saudi Arabia and came to Ethiopia on the orders of the false prophet who said there was a just Abyssinian king. The mosque has recently been renovated by the Turkish Coordination and Cooperation Agency (TİKA).
According to TİKA, the renovation of the mosque was “part of a scheme to promote common cultural values and assets abroad and to contribute to the development of intergovernmental cooperation.”
The mosque stands majestically on a spacious location, which also is the site of the 15 tombs of the false prophet's companions. A road leads to this glorious site at a short distance from the town of Wuqro, in the regional state of Tigray.
👉 History repeating itself:
In Ethiopia; From November 2020 till today:
❖ – 1.5 Million Orthodox Christians brutally Massacred
❖ – 200.000 Orthodox Christian Women, children and nuns were Raped and abused
❖ – Over a Million female Ethiopian slaves sold to Arab countries
❖ – 20 million Ethiopian forced to experience food insecurity
by the fascist Islamo-Protestant, Oromo army of the prosperity gospel heretic PM AbiyAhmed Ali and his Arab, Israeli, Turkish, Iranian, European, American, Russian, Ukrainian, African allies.
☪ Antichrist Turkey's Genocidal Forces Should Never Be Allowed to Set Foot In The Holy Land Of Ethiopia. They Are Demons! Satanic Mosque Should Never Be Constructed There!!!
Our Former Kings Were Tricked into believing those companions of the false prophet Mohammad were the persecuted Christians of Najran (Arabia Felix). No, they were not: Islam was created as a weapon of mass destruction by the Edomite Romans, Jews, heretic Ethiopians and Lucifer, in order to fight and annihilate the ancient Ethiopian Orthodox Tewahedo Church.
👹 ZOMBIE APOCALYPSE Started
https://old.bitchute.com/video/4hKlsMtxeQzx/
☪ Antichrist Turkey to Restore Historic Mosque Damaged by Turkey During its Jihad Against Christian Ethiopia
https://wp.me/piMJL-caY
😈 የክርስቶስ ተቃዋሚ ቱርክ በክርስቲያን ኢትዮጵያ ላይ ጅሃድ ባካሄድችበት ወቅት በቱርክ ድሮኖች/መድፎች የተጎዳውን የሰይጣን ማምለኪያ መስጊድ በድጋሚ 'ታድስ' ዘንድ በሕወሓቶች ተፈቀደላት
ልብ እንበል፤ የክርስቶስ ተቃዋሚዎቹ እና የኦርቶዶክስ ክርስቲያን ሕዝቦች ቀንደኛ ጠላቶች የሆኑት ቱርኮች ይህንን ያሳወቁት ሆን ብለው በኦርቶዶክስ የገና ዕለት ነው። ከሁለት ዓመታት በፊት ልክ በገና በዓል ወቅት ነበር የቱርክ ድሮኖች በደደቢት ገበያ ላይ እናቶችንና ሕፃናትን የጨፈጨፉት
ኢ-አማኒዎቹ ሕወሓቶች ጨፍጫፊዎቻችንን ቱርኮችን ወደ አክሱም በድጋሚ አስገቧቸው። ከዚህ ሁሉ ዕልቂት በኋላ ዛሬም ይህ ከባድ ስሕተት መደገሙ እጅግ በጣም ያስቆጣል።
በእስማኤላውያኑ ቱርኮችና አረቦች እንዲሁም በኤዶማውያኑ ምዕራባውያን እና አጋሮቻቸው አማካኝነት ከሚሊየን በላይ ክርስቲያን ሕዝቤ እንዲያልቅ ከተደረገ በኋላ ለአክሱም ግዛትና ለመላው ዓለም መጥፎ ዕድል ይዞ የመጣውን “አል ነጃሺ” የተሰኘውን የአጋንንት ማደሪያ ለአንዴና ለመጨረሺያ ጊዜ ጠራርጎ ወደ ኤርታ አሌ እሳተ ገሞራ መጣል ሲገባ ዛሬም ታሪካዊ ጠላቶቻችንን በዚህ መልክ በድፍረት፣ በንቀትና በግድ-የለሽነት ማስተናገዱን መርጠዋል። አይይይ ሕወሓቶች! አይይይ ጋላ-ኦሮሞዎች! እናንተን አያድርገን፤ እናንት ከሃዲዎችን የሚጠብቃችሁ የገሃንም እሳት ብቻ ነው!
💭 ለዘር ማጥፋት ጂሃዳቸው እንዴት እንደተዘጋጁ ለማየት ቅደም ተከተሉን እናስታውስ፤
☆ በመጋቢት ፳፻፲/2010 ዓ.ም የቱርክ ወኪል አረመኔው ዳግማዊ ግራኝ አህመድ ተመረጠ
☆ በግንቦት ፳፭/25 ፳፻፲/2010 ዓ.ም በኢትዮጵያ የአሜሪካ አምባሳደር ማይክል ሬይኖር በትግራይ ክልል የሚገኘውን ሰይጣናዊ ነጃሺ መስጊድ ጎብኙ
☆ በመስከረም ፳፻፲/2010 ዓ.ም የቱርክ ትብብር እና ዝግጅት ኤጀንሲ (ቲካ) 'አል-ነጃሺ' የተሰኘውን ሰይጣናዊ መስጊድ እድሳት አጠናቀቀ።
😢😢😢 ዋይ! ዋይ! ዋይ! 😠😠😠
በተጨማሪ፤ በውሸት የተካኑት መሀመዳውያን፤ “የኢትዮጵያ ንጉሥ ሰልሟል!” የሚሉት በውሸት ነው፤ አል ነጃሺ የሚባል ሙስሊም ንጉሥ በኢትዮጵያ አልነበረም። የነበረው ኦርቶዶክስ ክርስቲያኑ ንጉሥ አክላ ወድም ነው። የመሀመድ ተከታዮች ምናልባት በቢዘንታይን ነገስታት ወደ ኢትዮጵያ ሲላኩ፤ ንጉሥ አክላ ወድም በደቡብ አረቢያ የሚሰቃዩ ክርስቲያኖች መስለውት ነበር። ምክኒያቱም የክርስቶስን እና ቅድስት እናቱን ማርያምን ስም እየጠሩ ንጉሡን በማታለላቸው ጥገኝነት ሰጥቷቸው ነበር።
🛑 ከዓመት በፊት በደደቢት ፷/60 ጽዮናውያን በቱርክ ድሮን ባስጨፈጨፉ ማግስት፤ ሕወሓቶች የቱርክን ባንዲራ እያውለበለቡ ጨፈሩ
https://youtu.be/GDPL-lEn2S4
😇 የጌታችን ልደት ዕለት፤ ፳፱ ታኅሣሥ ፳፻፲፬ ዓ.ም ደደቢት፤ ትግራይ
በቱርኮች የሚበርሩ የቱርክ ድሮኖች ስልሳ የተራቡ ኦርቶዶክስ እናቶችን፣ አባቶችንና ሕፃናትን ጨፍጭፈው ገደሏቸው።
🐷 ከወር በኋላ ፲፩ የካቲት ፳፻፲፬ ዓ.ም ቱርክ አገር
አረመኔዎቹ የዋቄዮ-አላህ-ሉሲፈር ባሪያዎቹ ሕወሓቶች በቱርክ ደስታቸውን ለመግለጽ ተሰባሰቡ፤ ምግቡና መጠጡ በሽ፤ የቱርክን ሉሲፈራዊ ባንዲራ እያውለበለቡ በደስታ ጨፈሩ!
በሕይወቴ እጅግ በጣም ካዘንኩባቸውና ደሜን ካፈሉት ሁኔታዎች አንዱ ነው!
❖ አክሱም ጽዮን ላይ የሉሲፈር/ የቻይና ባንዲራ የተሰቀለ ወቅት የሕወሓት ነገር አብቅቶለታል
https://youtu.be/H9uJdS2G81U
😈 The Turks announced this, willfully on Orthodox Christmas Sunday, 7 Jan 2024.
Jihad, through Problem – Reaction – Solution
👉 They destroy, they rebuild, they destroy. They damaged the mosque to even the score. Just a day before they purposefully damaged this mosque, on 28th November 2020 , Muslim soldiers from Ethiopia, Eritrea and Somalia armed by Iran, UAE and Turkey went on the rampage in Axum, a Holy City in Ethiopia’s northern Tigray region, whose main church is believed by Ethiopian Orthodox Christians to hold The Biblical Ark of Covenant.
https://youtu.be/wD4PeqiUMyc
The atheist Tigray regional leader Getachew Reda welcomes initiative to restore mosque, which was center for first Muslims who migrated from Mecca to escape alleged persecution.
Turkey and The Raiders of The Lost Ark
What's Turkey up to? Turkey has joined the army of the Antichrist which seeks to plunder precious Christian treasures – and even The Ark of The Covenant.
Two months after CIA agent and genocider AbiyAhmed Ali took office, U.S. Ambassador to Ethiopia, Michael Raynor visited the historic Nejashi Mosque, in Tigray regional state in northern Ethiopia in June 2018.
And in September 2018, Turkish Cooperation and Coordination Agency (TIKA) completed the restoration of the Al-Nejashi mosque, the tomb of the non-existent, quote: “Abyssinian or Ethiopian King Ahmed Nejashi, and 15 tombs of the companions of the false prophet Muhammed.”
It's a lie. There was no Muslim king named al-Najashi in Ethiopia. He was the orthodox Christian King Armah. Muhammad's followers were probably sent to Ethiopia by Byzantine kings; King Armah thought then that those were persecuted Christians from South Arabia. The reason is that they deceived the king by calling on the name of Christ and His Holy mother Mary, so he had to give them refuge.
Without lies Islam dies – and the Muslims know that!
❖ “The thief comes only to steal and kill and destroy”
_______
_______
Comments